በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጦላይ የማስልጠኛ ማዕከል የነበሩ የኦነግ ሠራዊት አባላት የጤና ሁኔታ


በጦላይ የማስልጠኛ ማዕከል የነበሩ የኦነግ ሠራዊት አባላት የጤና ሁኔታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:55 0:00

በጦላይ የማስልጠኛ ማዕከል ስልጠና ላይ የነበሩ የኦነግ ሠራዊት አባላት በመመረዝ ችግር ታመው ሆስፓታል መግባታቸው ተገለፀ። ችግሩን ተከትሎ መንግሥት ጉዳዩን የሚመረምር ኮሚቴ አዋቅሮ ወደ ሥራ መግባቱ ተናግሯል።

XS
SM
MD
LG