No media source currently available
በጦላይ የማስልጠኛ ማዕከል ስልጠና ላይ የነበሩ የኦነግ ሠራዊት አባላት በመመረዝ ችግር ታመው ሆስፓታል መግባታቸው ተገለፀ። ችግሩን ተከትሎ መንግሥት ጉዳዩን የሚመረምር ኮሚቴ አዋቅሮ ወደ ሥራ መግባቱ ተናግሯል።