በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ 15ኛ ቋሚ ልዑክ በዋሺንግተን


የኢትዮጵያ 15ኛ ቋሚ ልዑክ በዋሺንግተን
please wait

No media source currently available

0:00 0:29:51 0:00

በኢትዮጵያና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል ያለው ግንኙነት ሥራ ፈጠራን በመደገፍና በዘላቂ መዋዕለ-ነዋይ ላይ ያዘነበለ እንዲሆን ለማስቻል እንደሚሠሩ አዲሱ አምባሳደር ፍፁም አረጋ አስታውቀዋል። የሹመት ደብዳቤአቸውን ሰሞኑን ለፕሬዚዳንት ትረምፕ ያቀረቡት አምባሳደር ፍፁም ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ በውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያን ለውጡ በውጤታማና በተረጋጋ መንገድ እንዲቀጥል ለማድረግ እንዲተጉ ጥሪ አስተላልፈዋል። ቃለ-ምልልሱን ከተያያዘው ቪድዮ ያገኛሉ።

XS
SM
MD
LG