በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለጌዴዖ ዘላቂ መፍትኄ ተጠየቀ


ለጌዴዖ ዘላቂ መፍትኄ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:52 0:00

ፌደራል መንግሥቱ ለጌዴኦ ቀውስ ግልፅና ዘላቂ መፍትኄ እንዲሰጥ የጌዴዖ ምሁራን ማኅበር ጠይቋል። በሕዝቡ ላይ ለደረሰው ከፍተኛ ጉዳት ተመጣጣኝ ትኩረት በክልልና በፌደራል መንግሥት ባለመሰጠቱ ችግሩ የከፋ መሆኑን በመግለፅ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የመከሩት ምሁራን መንግሥትን በምክንያትነት ከስሰዋል።

XS
SM
MD
LG