በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰላም ሚኒስትሯ ስለምሥራቅ ሰላም


የሰላም ሚኒስትሯ ስለምሥራቅ ሰላም
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:59 0:00

ምሥራቅ ኢትዮጵያ ውስጥ የነበሩ ውስብስብ ችግሮችን ለመፍታትና አካባቢውንም ወደመረጋጋት ለመመለስ “ትርጉም ያለው ሥራ ተከናውኗል” ሲሉ የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ከሚል ተናግረዋል። የምሥራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች ለአንድ ቀን ያካሄዱት የፀጥታ ግምገማ ድሬ ዳዋ ላይ ተካሂዷል። ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG