No media source currently available
ምሥራቅ ኢትዮጵያ ውስጥ የነበሩ ውስብስብ ችግሮችን ለመፍታትና አካባቢውንም ወደመረጋጋት ለመመለስ “ትርጉም ያለው ሥራ ተከናውኗል” ሲሉ የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ከሚል ተናግረዋል። የምሥራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች ለአንድ ቀን ያካሄዱት የፀጥታ ግምገማ ድሬ ዳዋ ላይ ተካሂዷል። ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።