አንድ ፓርቲ መሆን “የሚታሰብ አይደለም” - ህወሓት
ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚስተዋለው የሰላም እጦትና አለመረጋጋት ተጠያቂው የኢህአዴግ አመራር ነው ሲል የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አስታውቋል። ማዕከላዊ ኮሚቴው መቀሌ ላይ ለአራት ቀናት ያካሄደውን ስብሰባ አስመልክቶ ትናንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ “የግንባሩ አመራር ከፓርቲው እምነትና ፕሮግራም ውጭ እየሄደ ነውም” ብሏል ። “ኢህአዴግ ውሁድ ፓርቲ ሊሆን ነው” ስለሚባለውም ኮሚቴው ሲናገር “የግንባሩ አባል ድርጅቶች በተለያየ አቅጣጫ እየተጓዙ ባሉበት ጊዜ የማይታሰብ ነው” ብሏል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው