አንድ ፓርቲ መሆን “የሚታሰብ አይደለም” - ህወሓት
ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚስተዋለው የሰላም እጦትና አለመረጋጋት ተጠያቂው የኢህአዴግ አመራር ነው ሲል የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አስታውቋል። ማዕከላዊ ኮሚቴው መቀሌ ላይ ለአራት ቀናት ያካሄደውን ስብሰባ አስመልክቶ ትናንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ “የግንባሩ አመራር ከፓርቲው እምነትና ፕሮግራም ውጭ እየሄደ ነውም” ብሏል ። “ኢህአዴግ ውሁድ ፓርቲ ሊሆን ነው” ስለሚባለውም ኮሚቴው ሲናገር “የግንባሩ አባል ድርጅቶች በተለያየ አቅጣጫ እየተጓዙ ባሉበት ጊዜ የማይታሰብ ነው” ብሏል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 15, 2021
የመራጮች ምዝገባ ተግዳሮት እንደገጠመው ተገለጸ
-
ኤፕሪል 14, 2021
የነጃዋር ምስክርነት መሰማት ጉዳይ
-
ኤፕሪል 14, 2021
የኢትዮጵያ ህፃናትን አንባቢ ለማድረግ የሚጥሩት እናትና ልጅ
-
ኤፕሪል 14, 2021
ቆይታ፦ ከስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን አማካሪ ቤርናር ላውራንዱ ጋር
-
ኤፕሪል 13, 2021
የሐረሪ ጉባዔ ከምርጫ ቦርድ ጋር የያዘው ውዝግብ
-
ኤፕሪል 13, 2021
በዘንድሮ ምርጫ የሲቪክ ማህበራትና ድርጅቶች ሚና