በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊያን አሁንም በኬንያ እሥር ቤቶች አሉ


ኢትዮጵያዊያን አሁንም በኬንያ እሥር ቤቶች አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00

ከ150 በላይ ኢትዮጵያዊያን አሁንም በኬንያ እሥር ቤቶች ውስጥ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ ኢምባሲ አስታወቀ። በኢምባሲዉ የቆንሲላ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ቴዎድሮስ ተፈሪ ኢምባሲዉ ትላንት ከታንዛኒያ ወደ ኬንያ የተባረሩ 54 ኢትዮጵያዊያንን ወደ ሀገር ማስመለሱንም አክለዉ ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG