No media source currently available
ከ150 በላይ ኢትዮጵያዊያን አሁንም በኬንያ እሥር ቤቶች ውስጥ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ ኢምባሲ አስታወቀ። በኢምባሲዉ የቆንሲላ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ቴዎድሮስ ተፈሪ ኢምባሲዉ ትላንት ከታንዛኒያ ወደ ኬንያ የተባረሩ 54 ኢትዮጵያዊያንን ወደ ሀገር ማስመለሱንም አክለዉ ገልጸዋል።