No media source currently available
ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድና የኦሮሚያ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ የወለጋ ስታድዮም የመጀመሪያ ምዕራፍ መረቁ። ከነቀምቴና ምስራቅ ወለጋ ዞን ከተወከሉ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።