በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩናይትድ ስቴትስ በአሳንጅ ላይ ክስ መሰረተች


ዩናይትድ ስቴትስ በአሳንጅ ላይ ክስ መሰረተች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:36 0:00

ድብቅ የመንግሥታት ገበናዎችን በበይነ መረብ ላይ በመበተን የሚታወቀው ዊኪሊክስ መስራች ጁሊያን አሳንጅ በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡አሳንጅ ወሲባዊ ጥቃት አድርሰዋል በሚል በስዊድን ክስ ከተከፈተባቸው ወዲህ ላሉት ሰባት ዓመታት እንግሊዝ ለንደን ውስጥ በሚገኘው የኢኳዶር ኤምባሲ ተሸሽገው ነበር፡፡

XS
SM
MD
LG