No media source currently available
በምስራቅ ሃረርጌ የተለያዩ ወረዳዎች ባለፉት ሁለት ዓመታት ተፈናቅለው የነበሩ አብዛኞቹ ነዋሪዎች ወደቀድሞ መኖሪያቸው እየተመለሱ እንደሆነ ዞኑ አስታወቀ።