No media source currently available
ከዚህ ቀደም ተደጋጋሚ ግጭት ያጋጥም የነበረባቸውን የኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ አዋሳኝ ቦታዎች ችግር በዘላቂነት ለመፍታት በጋራ ውይይት ተደረገ። የሁለቱም ክልል ርዕሰ-መስተዳደሮች በአንድ መድረክ ተገናኝተው ፤ አብሮነትን ለማሻከር ይንቀሳቀሳሉ ያሏቸውን ኃይሎች ለመታገል እንደሚሠሩ አስታወቁ።