No media source currently available
በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር እና በሰሜን ሸዋ ዞኖች የተለያዩ ከተሞች ጥቃት በፈፀሙ ታጣቂ ኃይሎች ላይ መንግሥት ጠንካራ እርምጃ እንደሚወስድ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ።