በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የተጋጩትም ፤የተታኮሱትም በሁለቱም በኩል ያሉ ታጣቂዎች ናቸው"- የመከላከያ ሚኒስቴር ም/ኢታማዦር ሹም ጽ/ቤት ኃላፊ ኮለኔል ተስፋዬ አያሌው


የመከላከያ ሰራዊቱ ግጭቱ ወደተቀሰቀሰባቸው የአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞንና ወደ በሰሜን ሸዋ ዞኖች ከገባ በኋላ ሙሉ በሙሉ ተኩስ መቆሙን የመከላከያ ሚኒስቴር ም/ኢታማዦር ሹም ጽ/ቤት ኃላፊ ኮለኔል ተስፋዬ አያሌው ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG