በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በሩዎንዳ ተገኝቼ ያየሁት ግፍ በሰው ልጅ ጭንቅላት ሊገመት የማይችል ነው"- ሻ/ቃ ዳዊት ወ/ጊዮርጊስ


"በሩዎንዳ ተገኝቼ ያየሁት ግፍ በሰው ልጅ ጭንቅላት ሊገመት የማይችል ነው"- ሻ/ቃ ዳዊት ወ/ጊዮርጊስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:04 0:00

በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በአሰቃቂ ሁኔታ በተገደሉ ማግስት የቀድሞ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣን እና የዓለም አቀፉ የምግብ ፕሮግራም ባልደረባ የነበሩት ሻ/ቃ ዳዊት ወ/ጊዮርጊስ ወደ ርዋንዳ -ኪጋሊ ተላኩ፡፡‹‹በሰው ልጅ ጭንቅላት ሊዳሰስ፣ሊታወቅ (ሊገመት) ›› የማይችል ሲሉ የሚገልጹትን ግፍ በዐይናቸው ለማየት ቻሉ፡፡

XS
SM
MD
LG