No media source currently available
በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ከገጠር ወደ ከተማ አስተዳደር በተካለሉ አካባቢዎች የሚኖሩ ወጣቶች ለ15 ዓመታት የመኖርያ ቤት መሬት ለማግኘት ያቀረቡት ጥያቄ እስከ አሁን ምላሽ አላገኘም አሉ፡፡