በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ ዐብይ በጂጂጋ ያደረጉት ንግግር


ጠ/ሚ ዐብይ በጂጂጋ ያደረጉት ንግግር
please wait

No media source currently available

0:00 0:22:17 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የሶማሌ ህዝብ ክልላዊ አጀንዳዎች ወጥቶ በሀገርቀፍ ፖለቲካ ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ ይኄንን የተናገሩት በጂጂጋ ከተማ የኢትዮጵያ ሶማሌ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ 10ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ ላይ ተገኝተው ነው፡፡ ፓርቲው አዳዲስ ሥራ አስፈፃሚና የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትን መርጧል፤ ስምና አርማውንም ቀይሯል፡፡

XS
SM
MD
LG