No media source currently available
በጋሞ ዞን ሜሎ ወረዳና ባስኬቶ ልዩ ወረዳ የማንነት ግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ ከ37 ሺህ በላይ የባስኬቶ ልዩ ወረዳ ተፈናቃዮች በረሃብ እየተሰቃዩ መሆናቸውን ገለፁ።