No media source currently available
ኤርትራ ውስጥ ከ1993 ዓ.ም. ጀምሮ ደብዛቸው የጠፋ ሰዎች ምን እንደሆኑ ወይም የሚገኙበትን ሁኔታ መንግሥቷ እንዲያሳውቅ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ባለሙያዎች ጠየቁ።