በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በባሌ ዞን ተራሮች የተፈጥሮ ደን እሳት ተነስቶ ጉዳት ደረሰ


በባሌ ዞን ተራሮች የተፈጥሮ ደን እሳት ተነስቶ ጉዳት ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:56 0:00

በባሌ ዞን ተራሮች ሥር ከሚገኙ የተፈጥሮ ደን ሦስት ወረዳዎችን የአካለለ እሳት ተነስቶ በደኑ ላይ ጉዳት መድረሱ ተገለፀ። የዞኑ ፓሊስ አደጋው በተለይ በጎባ ወረዳ ትልቅ ጉዳት ማድረሱን ገልፆ፣ እሳቱን አቀጣጥለዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሰዎችንም በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግሯል።

XS
SM
MD
LG