በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ እና አማራ ክልል ተቀስቅሶ የነበረውን ግጭት የማስቆም ሥራ


በኦሮሚያ እና አማራ ክልል ተቀስቅሶ የነበረውን ግጭት የማስቆም ሥራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:42 0:00

በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን እና አማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ ተቀስቅሶ የነበረውን ግጭት በማስቆም ለዘላቂ መፍትሔ እንዲሰራ ሽማግሌዎችን ያሳተፈ ሥራ ጥረት መያዙ ተገለፀ። አስተዳደራዊ ወሰኖችን በአፋጣኝ መለየቱም ለመፍትኄ ፍለጋው አንዱ ወሳኝ እርምጃ መሆኑን ባለሥልጣናቱ ጠቁመዋል።

XS
SM
MD
LG