No media source currently available
“ሃገራችን ውስጥ የተፈጠረው የፖለቲካ ዓየር ውጥረት ይታይበታል። በዚህ ውስጥ አንድ ሰው አስርም ቢሆን ተከታይ ያለው፤ ቤተሰቡን ብቻ የሚመራ ቢሆን በጣም በጥንቃቄ መራመድ አለበት። እያንዳንዳችን ከአንደበታችን የሚወጣው ነገር እሳት እየጫረ እንደሆነ መረዳት አለብን። እያንዳንዳችን በምንጽፈውና በምንናገረው ነገር ሳቢያ በሃገራችን ላይ ለሚመጣው ጥፋት አስተዋጾ እንዳለን ማወቅ አለብን እላለሁ።” አርቲስት ታማኝ በየነ የዲሲ ግብረ ኃይል ሊቀ መንበር።