በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሱሉልታ ከተማ ነዋሪዎች አቤቱታ


የሱሉልታ ከተማ ነዋሪዎች አቤቱታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:56 0:00

በሱሉልታ ከተማ ቤት ሠርተው የሚኖሩ የከተማ አስተዳደሩ ቤታቸው በአንድ ሣምንት ውስጥ እንደሚፈርስ አስጠንቅቆ ይፈርሳሉ ያላቸው ቤቶች ላይ የቀለም ምልክት ማድረጉን ገለፁ። የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በበኩሉ ሥራው ህግን የማስከበር በመሆኑ ህጋዊ ሠነድ እና ማስረጃ ያላቸው ባለ ይዞታ ማስረጃቸውን ማቅረብ ይችላሉ ብሏል።

XS
SM
MD
LG