No media source currently available
ከስድስት መቶ በላይ የሚሆኑ የመቀሌ መምህራን “የቤት መሥሪያ መሬት ይሰጠን ብለን ከሦስት ዓመታት በፊት ጠይቀን እስካሁን መልስ አልተሰንም” ሲሉ አማርረዋል።