No media source currently available
የዜጎችን መሠረታዊ ሰብዓዊ መብቶች ማስከበር የመንግሥት ተቀዳሚ ተግባር መሆኑ ተዘንግቷል ሲል ወቀሳ ያሰማው የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ ችግሩ አስቸኳይ ትኩረት እንዲሰጠውም አሳስቧል። የመንግሥት ባለሥልጣናት ለመብቶች ጥሰት ዋና ተዋናዮች ናቸው ሲልም አማሯል።