No media source currently available
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በምንጃር ሸንኮራ ወረዳና በኦሮሚያ ክልል አጎራባች ወረዳዎች ግጭት መከሰቱን የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡