በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዳራሮ


ዳራሮ
please wait
Embed

No media source currently available

0:00 0:04:38 0:00

ከምዕራብና ምሥራቅ ጉጂ ዞኖች ተፈናቅለው እየተንገላቱ ላሉ ሰዎች ዘላቂ መፍትሔ እንዲሰጥ የጌዴኦ አባገዳ ጠየቁ፡፡ አባገዳ ደንቦቢ ማሮ ጥያቄውን ያቀረቡት "ዳራሮ" በሚባለው የጌዴኦ ብሄር ዓመታዊ የምሥጋናና የፀሎት ክብረ በዓል ላይ ነው፡፡ ለተፈናቀሉት ወገኖቻቸው ኢትዮጵያዊያን ሁሉ ድጋፍ እንዲያደርጉም ጠይቀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG