No media source currently available
በሦስተኛው የሕዝብና የቤት ቆጠራ ውጤት የአማራ ክልላዊ መንግሥት “ከፌዴራል መንግሥቱ ማግኘት የነበረበት የ130 ቢሊዮን ብር ድጎማ ቀርቷል” ሲል የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ /አብን/ አስታውቋል።