በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ የልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገብቶ የአደጋውን ቦታ ጎብኝቷል


የኬንያ የልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገብቶ የአደጋውን ቦታ ጎብኝቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:39 0:00

በኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ኢቲ 302 የመከስከስ አደጋ 32 ዜጎቿን ያጣችው ኬንያ የልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገብቶ የአደጋውን ቦታ ጎብኝቷል፡፡ ህይወታቸውን ያጡት መንገደኞች ቤተሰቦችም አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG