በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"አብራው ከምትሠራ ካፒቴን እጮኛው ጋር ሊጋቡ እቅድ ይዘው ነበር" -የአብራሪ ያሬድ ጌታቸው አባት ዶ/ር ጌታቸው ተሰማ


የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነውና ትናንት ቢሾፍቱ አቅራቢያ የወደቀው ቦይንግ 737 ማክስ ኤይት አይሮፕላን አብራሪ የነበረው ካፒቴን ያሬድ ጌታቸው አባት ዶ/ር ጌታቸው ተሰማ ልጃቸው ለማግባት በዝግጅት ላይ እንደነበር ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG