በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ተወልደ ገብረማርያም፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ጋዜጣዊ መግለጫ /እንግሊዝኛ/


በበረራ ቁጥር ኢቲ 302 የተመዘገበው ቦይንግ 737 ማክስ ኤይት ጄት 149 መንገደኞችንና ስምንት የበረራ ቡድን አባላትን አሳፍሮ ወደ ናይሮቢ ለመብረር ከአዲስ አበባ ቦሌ ዓለምአቀፍ አይሮፕላን ጣቢያ ከተነሣ ከስድስት ደቂቃ በኋላ ስለወደቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነው ቦይንግ 737 ማክስ ኤይት ጄት አደጋ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሲሰጡ።

XS
SM
MD
LG