No media source currently available
በእንደራሴ ኬረን ባስ እየተመራ በኢትዮጵያና በኤርትራ ጉብኝት ያደረገው የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት የልዑካን ቡድን ሥራውን አጠናቅቆ ዛሬ ዋሺንግተን ዲሲ ገብቷል።