No media source currently available
በድሬዳዋ ማረሚያ ቤት በተደረገ ፍተሻ ከስድሣ በላይ ተንቀሳቃሽ ስልኮች እና ስለታማ ቁሰቁሶች መያዛቸውን ፖሊስ አስታውቋል፡፡