የታሪክ ምሁራን ውይይት - የአድዋ ድል ታሪካዊ ፋይዳና ሁለንተናዊ አንድምታ
ፕሮፌሰር ሹመት ሲሻኝ በዚህ በዩናትድ ስቴትስ በቨርጅኒያ ክፍለ ግዛት በሚገኘው ክርስቶፈር ኒውፖርት ዩኒቨርሲቲ ለረዥም ዓመታት በታሪክ መምሕርነት ያገለገሉና ባሁኑም ሰዓት ዩናይትድ ስቴትስ የበጎ ፍቃድ ትምሕርት ፕሮግራም አማካኝነት በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በማገልገል ላይ የሚገኙ ናቸው። ፕሮፈሰር እዝቄል ገቢሳ በዚህ በዩናትድ ስቴትስ በሚሽጋን ክፍለ ግዛት በሚገኘው የኬተሪንግ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምሕር ናቸው። ከሁለት የታሪክ ምሁራን ጋር ስለ አድዋ የተደረገ ውይይት።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ