የታሪክ ምሁራን ውይይት - የአድዋ ድል ታሪካዊ ፋይዳና ሁለንተናዊ አንድምታ
ፕሮፌሰር ሹመት ሲሻኝ በዚህ በዩናትድ ስቴትስ በቨርጅኒያ ክፍለ ግዛት በሚገኘው ክርስቶፈር ኒውፖርት ዩኒቨርሲቲ ለረዥም ዓመታት በታሪክ መምሕርነት ያገለገሉና ባሁኑም ሰዓት ዩናይትድ ስቴትስ የበጎ ፍቃድ ትምሕርት ፕሮግራም አማካኝነት በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በማገልገል ላይ የሚገኙ ናቸው። ፕሮፈሰር እዝቄል ገቢሳ በዚህ በዩናትድ ስቴትስ በሚሽጋን ክፍለ ግዛት በሚገኘው የኬተሪንግ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምሕር ናቸው። ከሁለት የታሪክ ምሁራን ጋር ስለ አድዋ የተደረገ ውይይት።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው