የታሪክ ምሁራን ውይይት - የአድዋ ድል ታሪካዊ ፋይዳና ሁለንተናዊ አንድምታ
ፕሮፌሰር ሹመት ሲሻኝ በዚህ በዩናትድ ስቴትስ በቨርጅኒያ ክፍለ ግዛት በሚገኘው ክርስቶፈር ኒውፖርት ዩኒቨርሲቲ ለረዥም ዓመታት በታሪክ መምሕርነት ያገለገሉና ባሁኑም ሰዓት ዩናይትድ ስቴትስ የበጎ ፍቃድ ትምሕርት ፕሮግራም አማካኝነት በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በማገልገል ላይ የሚገኙ ናቸው። ፕሮፈሰር እዝቄል ገቢሳ በዚህ በዩናትድ ስቴትስ በሚሽጋን ክፍለ ግዛት በሚገኘው የኬተሪንግ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምሕር ናቸው። ከሁለት የታሪክ ምሁራን ጋር ስለ አድዋ የተደረገ ውይይት።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ
-
ማርች 11, 2025
የህወሓት የዓዲግራት ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ውዝግብና የጄነራሎች እግድ
-
ማርች 10, 2025
በራያ አላማጣ ጥሙጋ ቀበሌ አንድ የቤተክርስቲያን መምሕርና አራት ተማሪዎች ተገደሉ
-
ማርች 10, 2025
በኮሬ ዞን ታጣቂዎች ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሁለት ሲቪሎች መገደላቸው ተገለጸ