የታሪክ ምሁራን ውይይት - የአድዋ ድል ታሪካዊ ፋይዳና ሁለንተናዊ አንድምታ
- ትዝታ በላቸው
ፕሮፌሰር ሹመት ሲሻኝ በዚህ በዩናትድ ስቴትስ በቨርጅኒያ ክፍለ ግዛት በሚገኘው ክርስቶፈር ኒውፖርት ዩኒቨርሲቲ ለረዥም ዓመታት በታሪክ መምሕርነት ያገለገሉና ባሁኑም ሰዓት ዩናይትድ ስቴትስ የበጎ ፍቃድ ትምሕርት ፕሮግራም አማካኝነት በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በማገልገል ላይ የሚገኙ ናቸው። ፕሮፈሰር እዝቄል ገቢሳ በዚህ በዩናትድ ስቴትስ በሚሽጋን ክፍለ ግዛት በሚገኘው የኬተሪንግ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምሕር ናቸው። ከሁለት የታሪክ ምሁራን ጋር ስለ አድዋ የተደረገ ውይይት።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 05, 2022
ሸዋሮቢት ውስጥ ስድስት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
-
ጁላይ 05, 2022
መንግሥት በወለጋ ያለውን የፀጥታ ኃይሎችን ቁጥር እንዲጨምር ኢሰመኮ ጠየቀ
-
ጁላይ 05, 2022
በቄለም ወለጋ የተገደሉ ሰዎችን አስክሬን በመቅበር ላይ መሆናቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
-
ጁላይ 01, 2022
በኢትዮጵያ ድንበር የተነሳው አለመስማማት ሰፊ ውጥረት ፈጥሯል
-
ጁላይ 01, 2022
የቶሌ ጥቃት ተፈናቃዮች ድጋፍ እየጠየቁ ነው
-
ጁን 30, 2022
በአደራዳሪዎች ጉዳይ የመንግሥትና የህወሓት ውዝግብ