No media source currently available
የሥርዓት ምርጫው የኢትዮጵያ ቢሆንም፤ እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ብዝሃነት ላላቸው ሀገራት ግን ፌደራሊዝም የተሻለ ሥርዓት ነው ሲሉ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ብሪታ ዋግነር ገለፁ።