No media source currently available
የትግራይ ህዝብ ዴሞክራስያዊ ንቅናቄ (ዴምህት) አባሎቼ ከመንግሥት ይደረግላቸዋል ተብሎ የነበረ ማቋቋምያ እሰከ አሁን ባለማግኘታቸው ለማኅበራዊ ችግር ተጋልጠዋል ሲል ቅሬታ አሰምቷል።