No media source currently available
ለኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ የቀድሞ ታጣቂዎች አቀባበል ለማድረግ የተቋቋመው ኮሚቴ በምዕራብ ወለጋ ዞን መነ ሲቡ ወረዳ እየተቀበለ ማስተናገድ መጀመሩን አስታወቀ፡፡