No media source currently available
በኢትዮጵያ ከተሞች ያለውን ስር የሰደደ የቤት ችግር ለመቅረፍ መንግሥት 7 አይነት አማራጮችን እንደሚከተል የቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ደኤታ አቶ ካሳሁን ጎፌ አስታወቁ።