በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምዕራብ ወለጋና ካማሺ ዞን ግጭት ለመፍታት ባህላዊ ዕርቅ ሥነ ስርዓት ተካሄደ


የምዕራብ ወለጋና ካማሺ ዞን ግጭት ለመፍታት ባህላዊ ዕርቅ ሥነ ስርዓት ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00

በምዕራብ ወለጋና ካማሺ ዞን ለረጅም ወራት ዘልቆ የቆየው ግጭት በዘላቂነት እንዲፈታ ተቋርጦ የነበረ የሕዝብ፣ ለሕዝብ የጋራ ውይይትና የባህላዊ ዕርቅ ሥነ ስርዓት ተካሄደ። በሥነ ስርዓቱ ላይ የታደሙ የሁለቱም ዞን ተወካዮች ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የነበረው እንቅስቃሴ እንዲጀመር ተግባብተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG