No media source currently available
በሜሪላንድ መንግሥት የተመዘገበ ኢትዮ-አሜሪካን የንግድ ምክር ቤት በሲልቨር ስፕሪንጉ ሞንትጎመሪ ኮሌጅ በጠራው የፊታችን ዕሁድ ከቀትር በኋላ በሚያካሂደው ጉባዔ ሥራውን በይፋ እንደሚጀምር አስታውቋል።