No media source currently available
የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ በድሬዳዋ ተነስቶ በነበረው ተቃውሞ በቁጥጥር ሥር አውሏቸው ከነበሩ 308 ተጠርጣሪዎች መካከል ዛሬ አመሻሽ ላይ 44ቱን እንደለቀቀ አስታወቀ፡፡