በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድሬዳዋ ታስረው ከነበሩ 86ቱ ተፈቱ


በድሬዳዋ ታስረው ከነበሩ 86ቱ ተፈቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:18 0:00

ጥር 13 ቀን 2011 ዓ.ም የጥምቀት በዓል ላይ የእግዚአብሔር አብ ቤተክርስትያን ታቦት ሲገባ በምዕመናን ላይ የተፈፀመውን ትንኮሳ ተከትሎ በተነሳው ተቃውሞ ከታሰሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ ተጠርጣሪዎች መካከል 86ቱ ትናትናና ዛሬ አመሻሽ ላይ ክሰቸው ተቋርጦ ተለቀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG