No media source currently available
የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ የነበረውን ጠቅላላ ጉባዔ፣ የግንባሩን ሊቀ መንበርና 7 የሥራ አስፈፃሚ አባላትን በመምረጥ አጠናቀቀ።