በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቴፒ በተቀሰቀሰ ግጭት 10 ሰዎች ተገደሉ


በቴፒ በተቀሰቀሰ ግጭት 10 ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:52 0:00

በቴፒ ከተማ በዛሬው ዕለት ዳግም በተቀሰቀሰ ግጭት 10 ሰዎች መገደላቸውን የከተማው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ በሌላ በኩል አምስት ሰዎች መገደላቸውንና ቁጥራቸው ያልታወቁ በርካታ ሲቪሎች መቁሰላቸውን የከተማው ፍትህና ፀጥታ አስተዳደር አመልክቷል፡፡

XS
SM
MD
LG