በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጂግጂጋ በተፈፀመ ጥቃት ሁለት ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ


በጂግጂጋ በተፈፀመ ጥቃት ሁለት ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:23 0:00

በትላንትናው ዕለት ከጭናክሰን ከተማ አካባቢ ቤተክርስትያን አንግሰው ወደ ጂግጂጋ ከተማ ሲመለሱ በነበሩ ምዕመናን ላይ ጥቃት መፈፀሙንና ይሄንን ተከትሎ በተነሳው ረብሻ ሁለት ሰዎች መገደላቸውን የከተማዋ ነዋሪዎች ለቪኦኤ ተናገሩ፡፡

XS
SM
MD
LG