በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራና በትግራይ ክልሎች የወሰን ውዝግብ


በአማራና በትግራይ ክልሎች የወሰን ውዝግብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:57 0:00

የፌደፌሽን ም/ቤት በክልሎች መካከል የሚፈጠረውን የወሰንና የማንነት ጥያቄዎችን በሰላማዊ መንገድ መፍታት ሲገባው በአማራ ክልል በህጋዊ መንገድ የቀረበ የማንነት ጥያቄ የለም ብሎ መደምደሙ በአማራና በትግራይ ክልሎች መካከል አላስፈላጊ ውዝግብ እንዲፈጠር እያደረገ ነው ሲሉ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የፕሬዚዳንቱ የህግ ጉዳዮች ዋና አማካሪ አቶ መርሃፅድቅ መኮነን ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG