No media source currently available
የአካባቢው ነዋሪ ማኅበረሰብ ያነሳቸውን የመልካም አስተዳደር ችግሮች በአፋጣኝ ለመፍታት ልዩ ዕቅድ አዘጋጅቶ ወደ ሥራ ሊገባ መዘጋጀቱን የድሬዳዋ አስተዳደር አስታወቀ፡፡