No media source currently available
"እፎይታ ተሰምቶኛል። እኝህ ሰው በኢትዮጵያ በተፈጸመው የመብት ረገጣ እጅግ የከፋ የመብት ጥሰትና የተዛባ መረጃ በማሠራጨት ሚና ነበራቸው ብዬ ስለማምን በኃላፊነት በመጠየቃቸው ትልቅ እፎይታ ነው የተሰማኝ።" አና ጎሜሽ የአውሮፓ ፓርላማ አባል።