በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድሬደዋው ግጭት አራት ሰው ቆስሏል ተብሏል


በድሬደዋው ግጭት አራት ሰው ቆስሏል ተብሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:10 0:00

በድሬዳዋ ከተማ በጥምቀት አከባበር በዓል ላይ ያልታወቁ ሰዎች በምዕመናን ላይ የፈፀሙትን ትንኮሳ ተከትሎ የተነሳው አለመረጋጋት ዛሬ ተባብሶ ቀጥሏል። ተቃውሞውም ሃይማኖትን ከመከላከል ወደ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ተሻግሯል። በከተማው የታሰሩ ወጣቶች እንዲፈቱም ተጠይቋል። በዛሬው ዕለት በአብዛኞቹ የከተማዋ መንገዶች፣ የንግድ ማዕከላት የሆኑት ቀፊራ፣ ኮኔል፣ ታይዋን፣ ሩዝ ተራ፣ አሸዋና አካበቢው ያሉ መደብሮችና ባንኮችም ተዘግተው ውለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG