በድሬደዋው ግጭት አራት ሰው ቆስሏል ተብሏል
በድሬዳዋ ከተማ በጥምቀት አከባበር በዓል ላይ ያልታወቁ ሰዎች በምዕመናን ላይ የፈፀሙትን ትንኮሳ ተከትሎ የተነሳው አለመረጋጋት ዛሬ ተባብሶ ቀጥሏል። ተቃውሞውም ሃይማኖትን ከመከላከል ወደ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ተሻግሯል። በከተማው የታሰሩ ወጣቶች እንዲፈቱም ተጠይቋል። በዛሬው ዕለት በአብዛኞቹ የከተማዋ መንገዶች፣ የንግድ ማዕከላት የሆኑት ቀፊራ፣ ኮኔል፣ ታይዋን፣ ሩዝ ተራ፣ አሸዋና አካበቢው ያሉ መደብሮችና ባንኮችም ተዘግተው ውለዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ኩፍኝ አማሮ ልዩ ወረዳ ገብቷል
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 18, 2023
ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
የቀድሞ የብሔራዊ የመረጃ ደህንነት ም/ዋና ዳይሬክተር ዛሬ ከእስር ተለቀቁ