No media source currently available
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ በወዲያኛው ሣምንት ማብቂያ ባደረገው 15ኛ መደበኛ ጉባዔው ማብቂያ ላይ ባወጣው መግለጫ የብሄራዊ አንድነት መንግሥት እንዲመሠረትና የምርጫ ቦርድ ተዓማኒ ሊሆን በሚችል ሁኔታ እንዲዋቀር ጠይቋል።