በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካውያን ፍልሰት እና የጣሊያንና የፈረንሳይ የዲፕሎማሲ ግጭት


የአፍሪካውያን ፍልሰት እና የጣሊያንና የፈረንሳይ የዲፕሎማሲ ግጭት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:08 0:00

“ዛሬም አፍሪካን ጥለው የሚሰደዱ ሰዎች ካሉ፤ በበርካታ የአፍሪካ አገሮች ሳቢያ ነው። የመጀመሪያዋም አፍሪካን ቅኝ መግዛቷን ያላቆመችው ፈረንሳይ ናት።” የጣሊያኑ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ሉዊ ጂ ዲሜዮ። “የሕብረቱን ፋይዳ በጥርጣሬ የሚመለከቱና ግለኝነት የሚያቀቅኑ ብሔርተኞች የአውሮፓ ሕዝብ ከሚሰማው ስጋት ለማትረፍ ይጥራሉ። “ለሥጋትህም መልሱ ብሔርተኝነት ነው ይሉታል።” የፈረንሳዩ ጠቅላይ ሚንስትር ኢማኑኤል ማክሮን።

XS
SM
MD
LG