No media source currently available
በሃሳብ የበላይነት የሚያምንና ምክንያታዊ ወጣት መፍጠር ባለመቻሉ ሀገሪቱ ለአለመረጋጋትና ስጋት ተዳርጋለች አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ ወጣቶች ሊግ አባላት፡፡